13

.

"በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው::" የማቴዎስ ወንጌል 7: 4

"እናንተ የተጠማችሁ ሁሉ፥ ወደ ውኃ ኑ፥ ገንዘብም የሌላችሁኑና ግዙ ብሉም ኑ ያለ ገንዘብም ያለ ዋጋም የወይን ጠጅናወተት ግዙ።" ትንቢተ ኢሳይያስ 55 : 1

Wednesday, September 7, 2011

የ36ቱ ቅዱሳን አንዕስት
ስም ዝርዝርና የሚውሉበት ቀን
1. ኤልሳቤጥ የካቲት 16 ቀን
2. ሐና መስከረም 7 ቀን
3. ቤርዜዳን ወይም ቤርስት ታህሳስ 10 ቀን
4. መልቲዳን ወይም ማርና ጥር 4 ቀን
5. ሰሎሜ ግንቦት 25 ቀን
6. ማርያም መቅደላዊት ነሐሴ6 ቀን
7. ማርያም እንተ እፍረት እህተ አልአዛር የካቲት 6 ቀን
8. ሐና ነቢይት የካቲት 20 እና ጥቅምት 6 ቀን
9. ማርያም እሞሙ ለደቂቅ ዘብድዎስ ጥር 18 ቀን
10. ሶፍያ (በርበራ) ጥር 30 ቀን
11. ዮልያና (ዮና) ኅዳር 18 ቀን
12. ሶፍያ (መርኬዛ) ጥር 30 ቀን
13. አውጋንያን (ጲላግያ) ጥቅምት 11 ቀን
14. አርሴማ ግንቦት 11 ቀን
15. ዮስቲና ጥር 30 ቀን
16. ጤግላ ነሐሴ 6 ቀን
17. አርኒ (ሶፍያ) ኅዳር 10 ቀን
18. እሌኒ ጥር 29 ቀን
19. ኢዮጰራቅሊያ መጋቢት 26 እና ነሐሴ 2 ቀን
20. ቴዎክላ (ቴኦድራ) ጥር 4 ቀን
21. ክርስቲያና (አጥሩኒስ) ኅዳር 18
22. ጥቅሞላ (አሞና) ጥር 30 ቀን
23. ጲስ ጥር 30 ቀን
24. አላጲስ ጥር 30 ቀን
25. አጋጲስ ጥር 30 ቀን
26. እርሶንያ (አርኒ) ጥር 30 ቀን
27. ጲላግያ ጥር 30 እና ጥቅምት 11 ቀን
28. አንጦልያ (ሉክያ) የካቲት 25 ቀን
29. አሞን (ሶፍያ) ጥር 15 አና ነሐሴ 3 ቀን
30. ኢየሉጣ ነሐሴ 6 ቀን
31. መሪና ሐምሌ 27 ቀን
32. ማርታ እህተ አልአዛር ጥር 18 እና ግንቦት 27 ቀን
33. ማርያም የማርቆስ እናት ጥር 30 ቀን
34. ሣራ (ሶፍያ) የይሁዳ እናት ጥር 30 ቀን
35. ዮሐና (ዮላና) የኩዛ ሚስት ታህሳስ 26 ቀን
36. ሶስና ግንቦት 12 ቀን ናቸው፡፡
እነዚህ ጌታችንን ሲከተሉ ግማሾቹ በጉልበታቸው ግማሾቹ አብረው በማደርና አብረው በመዋል ከጌታችን ሳይለዩ አገልግለው በኋላም መንፈስ ቅዱስ በወረደበት ጊዜ አብረው ስለነበሩ ግማሾቹ ከሐዋርያት ጋር ተከፋፍለው ተሰማርተዋል፡፡

By: Esayas Habte-Mariam (Kidane-mihrt.org)

No comments:

Post a Comment