13

.

"በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው::" የማቴዎስ ወንጌል 7: 4

"እናንተ የተጠማችሁ ሁሉ፥ ወደ ውኃ ኑ፥ ገንዘብም የሌላችሁኑና ግዙ ብሉም ኑ ያለ ገንዘብም ያለ ዋጋም የወይን ጠጅናወተት ግዙ።" ትንቢተ ኢሳይያስ 55 : 1

Tuesday, September 6, 2011

የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ነገር እንደምን ነው ቢሉ፦

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም
ነሐሴ 7 ቀን    ተፀነሰች፣
ግንቦት 1 ቀን ተወለደች፣
ታህሳስ 3 ቀን ወደ ቤተመቅደስ ገባች
መጋቢት 29 ቀን አምላክን በድንግልና ፀነሰች፣
ታህሳስ 29 ቀን አምላክን በድንግልና ወለደች፣
የካቲት 16 ቀን የምሕረት ቃል ኪዳን ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ተቀበለች፣
ጥር 21 ቀን በክብር አረፈች
ነሐሴ 14 ቀን በክብር ተቀበረች፣
ነሐሴ 16 ቀን እንደ ልጇ ትንሳኤ ተነስታ ዐረገች 
                        "አቤቱ ወደረፍትህ ተነስ አንተና የመቅደስህ ታቦት" መዝ.131፡8/
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከተወደደው ልጃ ታማልደን፣ በበረከት፣ በረድኤት አትለየን፡፡ አሜን!!!
Source: Kidane- Mihret.org

1 comment:

  1. Enwedatalen ,Enakeberatalen,Ensegedelatalen,Enamesegenatalen,

    ReplyDelete